ምክር ቤቶች የህዝብ ሉዓላዊነት መገለጫ፣ የዴሞክራሲያዊ አስተዳደር እምብርትና የዴሞክራሲያዊ አገዛዝ አውራ ተቋሞች ናቸው፡፡ እነዚህ ተቋማት የህዝቡን ተሳትፎ በማረጋገጥ ቀጣይነት ያለው ልማት፣ ዴሞክራሲና መልካም አስተዳደር የማረጋገጥ ዓይነተኛ ሚና ይጫወታሉ፡፡ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በየምርጫ ዘመኑ በተወከሉ የህዝብ እንደራሴዎቹ አማካይነት በህገ-መንግስቱና በመረጠው ህዝብ የተጣለበትን ተግባርና ኃላፊነት በመወጣት እየሰራ ይገኛል፡፡ የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ከሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት አንዱ ህግ ማውጣት ሲሆን ሌላው የአስፈፃሚውን አካል የሥራ አፈጻጸም ክትትልና ቁጥጥር በማድረግ የህዝብ ውክልናን መወጣት ነው፡፡ በመሆኑም ባለፉት የምክር ቤቱ የሥራ ዘመንም ዛሬም የተጣለበትን ተግባርና ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ ይገኛል፡፡ የክልሉ ምክር ቤት የክልሉን ህዝብ ማኅበራዊ፣... ...Read more
ዜናዎች
መጋቢት 30/2014 ለተቋማት ውጤታማነት ተናቦና ተቀናጅቶ መሥራት ወሳኝ ነው፦ የተከበሩ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞል የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ_ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ ይህን የተናገሩት የምክር ቤቱ የ9 ወራት የዕቅድ አፈጸፃም ሪፓርት በአስተባባሪ ደረጃ በተገመገመበት ወቅት ነው። የደቡብ ብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የ2014 በጀት ዓመት የ9... ...Read more
ሚያዚያ 3/2014 የሀረሪ ህዝብ ክልል ምክር ቤት ጽ/ቤት አመራሮች ከደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ጽ/ቤት ማኔጅሜንት አባላት ጋር የልምድ ልውውጥ አድርገዋል።
የሀረሪ ህዝብ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ የለውጥ ሥራዎችን እየሰራ መሆኑን አመራሮቹ አንስተው የልምድ ልውውጡ ዓላማም በምክር ቤቱ አደረጃጀት፣... ...Read more
ይህ የተገለጸው የክልሉ ምክር ቤት የሥርዓተ ፆታና ህፃናት ማካተት ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ደጋፊ የሥራ ሂደት ለምክር ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች በኤች አይ ቪ ኤድስ ወቅታዊ ጉዳይ፣ በማህፀን በር ካንሰርና በጡት ካንሰር እና በስርዓተ ፆታ ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሰጠበት ወቅት ነው። በስልጠናውም የኤች አይ ቪ ኤድስ አጠቃላይ ሁኔታ፣ የማህጸን በርና የጡት ካንሰር... ...Read more
የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድርና የከተማና ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ ተከበሩ አቶ ተስፋዬ ይገዙ ኑሮ ውድነትን በተመለከተም የአቅርቦትና ፍላጎት ያለመመጣጠን መከሰቱን ጠቁመው መንግስትና ህዝባችን በቅንጅት በመስራት እየተፈታ የሚሄድ እንደሆነ አንስተው ህገ ወጥ ንግድ ላይ በመዝመት፣ አቅርቦትን ከፍ ማድረግ ችግሩን ለመፍታት እየተሰራ ነው። ከስራ... ...Read more
እየቀረበ ባለው የደቡብ ክልል የፌዴራል ተወካዮች ከመረጣቸው ህዝብ የተነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች መካከል የወረዳ፣ የልዩ ወረዳ፣ የዞንና የክልል እንሁን የመዋቅር ጥያቄዎች ይገኙበታል። ከዚህም ባለፈ በከተሞች አካባቢ የመሬት ወረራ መበራከት፣ የፀጥታ ሰጋት፣ በፍርድ ቤቶች አካባቢ የፍትህ መጓደል፣ ኢፍትሃዊ የሆነ የመሠረተ ልማት ተደራሽነት በዘላቂነት ልፈታ ይገባል ብለዋል... ...Read more